የል/ክ/ከ/ዲዛ/ግን/ሥ/ጽ/ቤት ራዕይ
አዲስ አበባ ከተማን በ2022 ዓ/ም ተወዳዳሪ የሆነ እና በከተማዋ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ መፍጠር የሚችል የኮንስትራክሽን ኢንድስትሪን በመተግበር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ፡፡
አዲስ አበባ ከተማን በ2022 ዓ/ም ተወዳዳሪ የሆነ እና በከተማዋ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ መፍጠር የሚችል የኮንስትራክሽን ኢንድስትሪን በመተግበር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ፡፡
አዲስ አበባ ከተማ በላቀ ቴክኖሎጂ በመታገዝ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሳተፉ አካላትን ብቃቱ በተረጋገጠ ተቋማትና ባለሙያዎች እንዲመራ በማድረግ ጥራቱና ደረጃውን የጠበቀ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ በማረጋገጥ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ፡፡
ግልጽነት ፣ ተጠያቂነትና ፍትሃዊነት!
ጥራትና ወጭ ቆጣቢነት!
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት፣
ሁልጊዜም ከተግባር መማር፣
የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት!
ቅድሚያ ለደህንነት (Safety First)!
ፈጣን የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማረጋገጥ፣